|
ብዙዎች በስሜ ይመጣሉ /ማቴ.24.1-36/
በአባ ዘሚካኤል
የዐቢይ ጾም አምስተኛው ሳምንት ደብረ ዘይት ይባላል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርሰቶስ በደብረዘይት ነገረ ምጽአቱን እንዳስተማረ የሚነገርበት ሳምንት ነው፡፡ «ወእንዘ ይነብር እግዚእነ ውሰተ ደብረዘይት ቀርቡ ኀቤሁ አርዳኢሁ እንተበህቲቶም» ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ ስምዖን፣ ጴጥሮስ፣ ያዕቆብና ዮሐንስ እንድርያስን ጨምሮ ቀርበው «ንገረን ይሄ መቼ ይሆናል?» በማለት ጥያቄ ጠየቁት፡፡ ጥያቄውም የዓለም መጨረሻውና የመምጫህ ምልክቱ ምንድን ነው? የሚል ነበር፡፡
|
|
ተጨማሪ ያንብቡ...
|
|
በማኅበረ ቅዱሳን የትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል አስተባባሪነት ከጋምቤላ ክልል የአኝዋክና የኑዌር
ብሔረሰብ ተወላጅ ሠልጣኞች ተመረቁ፡፡ በማኅበረ ቅዱሳን የትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ዋና ክፍል ሓላፊ ዲ/ን
አንዱአምላክ ይበልጣል እንደተናገሩት በክልሉ ከ1997 ዓ.ም ወዲህ ሠልጣኞች መጥተው ሲሠለጥኑ የአሁኑ የመጀመሪያ
ጊዜ ነው፡፡
|
|
ተጨማሪ ያንብቡ...
|
|
|